አዲስ አበባ —
የአዲስ አበባ አስተዳደር ደብዳቤአቸውን ባይቀበልም በተቃውሞው ሠልፍ እንደሚገፉበት አቶ ይልቃል ተናግረዋል፡፡
አቶ ይልቃል ጌትነትን ያነጋገረው ዘጋቢአችን እስክንድር ፍሬው ከአዲስ አበባ አስተዳደር መልስ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ሰማያዊ ፓርቲ በሠልፉ እንደሚቀጥል አስታወቀ
አቶ ይልቃል ጌትነት - የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር
ከዛሬ ግንቦት 15 እስከ ግንቦት 17/2005 ዓ.ም “ለጠራነው የተቃውሞ ሠልፍ የማሣወቂያ ደብዳቤ ይዘን ብንሄድም የአዲስ አበባ መስተዳደር አልተቀበለንም” ሲሉ፣ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አስታውቀዋል።የአዲስ አበባ አስተዳደር ደብዳቤአቸውን ባይቀበልም በተቃውሞው ሠልፍ እንደሚገፉበት አቶ ይልቃል ተናግረዋል፡፡
አቶ ይልቃል ጌትነትን ያነጋገረው ዘጋቢአችን እስክንድር ፍሬው ከአዲስ አበባ አስተዳደር መልስ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካም።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡