አዲስ አበባ —
ሁለተኛውን የተቃውሞ ሰልፍ ነኀሴ 26 አዲስ አበባ ላይ ለማካሄድ ያቀደው ሰማያዊ ፓርቲ ካሁኑ እንቅፋት እየገጠመኝ ነው ሲል ስሞታ አሰማ።
የአዲስ አበባ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍ ማሳወቂያ ክፍል ግን ችግሩ የራሱ የፓርቲው ነው ብሏል።
በሌላም በኩል አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ በሦስት የኦሮሚያ ከተሞች የፊታችን ዕሁድ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሄድ አስታውቋል።
የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ሁለተኛውን የተቃውሞ ሰልፍ ነኀሴ 26 አዲስ አበባ ላይ ለማካሄድ ያቀደው ሰማያዊ ፓርቲ ካሁኑ እንቅፋት እየገጠመኝ ነው ሲል ስሞታ አሰማ።
የአዲስ አበባ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍ ማሳወቂያ ክፍል ግን ችግሩ የራሱ የፓርቲው ነው ብሏል።
በሌላም በኩል አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ በሦስት የኦሮሚያ ከተሞች የፊታችን ዕሁድ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሄድ አስታውቋል።
የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡