ድምጽ የጤና ባለሞያዎች የመገለል አገልግሎት እየጠየቁ ነው ሜይ 26, 2020 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 ትናንት አመሻሽ ላይ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በኮቪድ-19 ሳቢያ ህይወታቸው እንዳለፈ የሚነገርላቸውን ታማሚ ሲያክሙ የነበሩ በርካታ የጤና ባለሞያዎች የመገለል አገልግሎት እየጠየቁ መሆናቸው ተዘገበ።