የጤና ባለሞያዎች የመገለል አገልግሎት እየጠየቁ ነው

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ትናንት አመሻሽ ላይ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በኮቪድ-19 ሳቢያ ህይወታቸው እንዳለፈ የሚነገርላቸውን ታማሚ ሲያክሙ የነበሩ በርካታ የጤና ባለሞያዎች የመገለል አገልግሎት እየጠየቁ መሆናቸው ተዘገበ።