ባይደን፣ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ እና የውጭ ፖሊሲያቸው

Your browser doesn’t support HTML5

ፕሬዚዳንት ባይደን በነገው እለትና ከነገ በስቲያ የሚካሄደውን የአፍሪካ ህብረት 34ኛውን፣ የመሪዎች ጉባኤ አስመልክቶ በዛሬው እለት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በመልዕክታቸው አስተዳደራቸው ከአፍሪካ ህብረት ጋር ኮቪድ 19 ወረርሽኝና የጸጥታ ጉዳዮችን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች አብረው እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡