በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ውጥረት ለማርገብ፣ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ከብሔራዊ ድህንነት ቡድናቸው ጋራ መክረዋል። በተጨማሪም ከጆርዳኑን ንጉስ ጋራ ተነጋግረዋል። በኢራንም ሆነ በእርሷ በሚደገፉ ኃይሎች ጥቃት የሚሰነዘር ከሆነ፣ “ከፍተኛ ዋጋ” እንደሚከፍሉ የእስራኤሉ መሪ አስጠንቅቀዋል።
በመካከለኛው ምሥራቅ ያለውን ውጥረት ለማርገብ፣ የአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ከብሔራዊ ድህንነት ቡድናቸው ጋራ መክረዋል። በተጨማሪም ከጆርዳኑን ንጉስ ጋራ ተነጋግረዋል። በኢራንም ሆነ በእርሷ በሚደገፉ ኃይሎች ጥቃት የሚሰነዘር ከሆነ፣ “ከፍተኛ ዋጋ” እንደሚከፍሉ የእስራኤሉ መሪ አስጠንቅቀዋል።