ጦርነት ተቃዋሚ ሰልፎች በበርሊንና በዴንቨር

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥትና በህወሓት መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት በአፋጣኝ እንዲቆም ግፊት እንዲደረግ የጠየቁ የትግራይ ተወላጆች ማኅበረሰቦች አባላት ጀርመን ዋና ከተማ በርሊን እና ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥም ኮሎራዶዋ ዴንቨር ከተማ ላይ ትናንት ሰልፎች አካሄደዋል።