በቤንሻንጉል-ጉምዝ ባለሥልጣናት ታሠሩ

  • እስክንድር ፍሬው

ዶ/ር ሺፈራው ተክለማርያም - የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትር




የቤንሻንጉል-ጉምዝ ወረዳዎች


Your browser doesn’t support HTML5

በቤንሻንጉል-ጉምዝ ባለሥልጣናት ታሠሩ


የአማራ ክልል ተወላጅ የሆኑ አርሶ አደሮችን ህገወጥ በሆነ መንገድ በማፈናቀል የተጠረጠሩ 35 የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል አመራር አባላት ከኃላፊነታቸው እንደተነሡ የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡

ቤንሻንጉል-ጉምዝ

ሚኒስትሩ ዶ/ር ሺፈራው ተክለማርያም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንዳስታወቁት ከኃላፊነት ከተነሱት መካከል አሥራ ሁለቱ በቁጥጥር ሥር ውለዋል፡፡

ለዝርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፤ የድምፅ ፋይሉ ተያይዟል፡፡