መተከል ዞን ውስጥ የተገደሉ ሰዎች ቀብር ተፈፀመ

Your browser doesn’t support HTML5

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ድባጤ ወረዳ በቆርቃና ዳሊቲ ቀበሌ ትናንት ማለዳ በታጣቂዎች የተገደሉት ሰዎች አስከሬን ቀብር መፈፀሙን የአካባቢው ሰዎች ገልፀዋል።