"የኦነግ ሸኔን ታጣቂዎች ትደግፋላችሁ" በሚል የታሰሩ ፍ/ቤት አልቀረቡም
Your browser doesn’t support HTML5
“የኦነግ ሸኔን ታጣቂዎች ትደግፋላችሁ” በሚል በቤኒሻንጉል ጉምዝ መተከል ዞን ውስጥ የተያዙ ሰዎች ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ከሦስት እስከ ስድስት ወራት መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው ገልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5