የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታ ጉዳይ
Your browser doesn’t support HTML5
መተከል ዞን በማዘዣ ትዛዝ ሥር እንዲተዳደር ተወሰነ። በመተከል ዞን የደረሱ ጥቃቶችን አስመልክቶ ከአማራና ቤንሻንጉል ክልሎች መሪዎች ጋር መወያየታቸውን ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5