ቤኒሻንጉል ጉምዝ ውስጥ 14 ሰው በታጣቂዎች ተገደለ
Your browser doesn’t support HTML5
በቤኒሻንጉል ጉምዝ መተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ውስጥ “የሚንቀሳቀሱ ሽፍቶች ጉዞ ላይ የነበሩ አሥራ አራት ሰዎችን ገድለዋል” ሲል የክልሉ ፀጥታና ሰላም ግንባታ ቢሮ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5