በቤኒሻንጉል ጉምዝ የሚገኙ ባለሃብቶች ሁኔታ

Your browser doesn’t support HTML5

በቤኒሻንጉል ጉምዝ በሎ ጀጋንፎይ ወረዳ ውስጥ በግብርና ሥራ ላይ ነዋይ አፍሳሽ የሆኑ አንዳንድ ባለሃብቶች በፀጥታ ስጋት ምክንያት በዚህ ዓመት አለማረሳቸውን ተናግረዋል። ቀደም ሲል ተፈጥሮ በነበረ ሁከት የወደመ ሰብልና ንብረት ካሣም እንዳልተከፈላቸውና ይህም ቅሬታ እንዳሳደረባቸው ለቪኦኤ ገልፀዋል።