በቤንሻንጉል ክልል በተደጋጋሚ የሚፈፀሙ ጥቃቶች ተወገዙ
Your browser doesn’t support HTML5
የዜጎችን ጥቃት ለመከላከል ህጉ በሚፈቅደው ልክ ከፌዴራል እና ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ጋር በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆኑን የአማራ ክልል መንግሥት ገለፀ።
Your browser doesn’t support HTML5