ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ውስጥ እጃቸውን እንዲሰጠ የተጠየቁ ሃይሎች

Your browser doesn’t support HTML5

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን በመተከል ዞን የሚንቀሳቀሱ የህወሓት ጥፋት አስፈጻሚ ርዝራዦች እጃቸውን እንዲሰጡ ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ እስከ አሁን እጅ የሰጠ እንደሌለ የክልሉ ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት አሳወቀ።