ባን ኪ-ሙን በአዲስ አበባ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

ባን ኪ-ሙን በአዲስ አበባ

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ ባን ኪ-ሙን በአፍሪቃ ቀንድ ከድህነት፣ ከረሀብና ከማያቋርጥ የቀውስ አዙሪት ለመውጣት የሚደረገውን ጥረት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ድጋፉን እንዲለግሰው ጥሪ አቀርበዋል።

ልማትንና መርጋጋትን በአከባቢው ለማስፈን የሚያስችል የ 8 ቢልዮን ዶላር ውጥን መጀመሩን ደግሞ የዓለም ባንክ ቡድን ፕሬዚዳንት አስታውቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡