ድምጽ በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች አማረሩ ኦገስት 08, 2019 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ከአምስት ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች "ተፈናቅለን የሚረዳንም አካል አጥተናል" ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።