በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን የሚገኙ ተፈናቃዮች አማረሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ከአምስት ሺህ በላይ የሚሆኑ ሰዎች "ተፈናቅለን የሚረዳንም አካል አጥተናል" ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ቅሬታቸውን አሰምተዋል።