የ"ባልደራስ" መግለጫ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በአለፈው ሳምንት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥድስተኛው ሃገርቀፍ ምርጫ እስኪከናወን ያለው መንግሥት በሥልጣን ላይ እንዲቆይ ያስተላለፈውን ውሳኔ ፖለቲካዊ ነው ሲል ባላደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ የተሰኘው ፓርቲ ከሰሰ። ከመስከረም 30/2013 ዓ.ም በኋላ፣ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚጠራም አስታውቋል።