ባልደራስ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በቅርቡ ጊዚያዊ የምዝገባ ፈቃድ ያገኙ ባልደራስ ለዕውነታኛ ለዴሞክራሲ የተሰኘ ፓርቲ ቀኝ ዘመም ፖለቲካ እንደሚከተል ይፋ አደረገ። ፓርቲው በአሁኑ ወቅት ባለው ሁኔታ ፍትሃዊና ነጻ ምርጫ ማካሄድ ስለማይቻል፤ የምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ እንደገና ይፈተሽ ብሏል።