ድምጽ የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ መግለጫ ዲሴምበር 09, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 ህወሓት እና ኦነግ ሸኔ የተሰኙ ድርጅቶች በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ ጠየቀ። ለአለፉት ዓመታት በኃይል በህወሓት ተወስደዋል ያላቸው የአማራ መሬቶች ወደነበሩበት እንዲመለሱም ጥሪ አቅርቧል።