የባልደራስ መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
አዲስ አበባ ከተማ ራሷን በራሷ የምታስተዳድር የፌዴሬሽኑ አንድ ክልል ሆና እንድትመሰረት ዘመቻ መጀመሩን ባልደራስ ለእውነተኛና ለዴሞክራሲ ፓርቲ ይፋ አደረገ። ይህ ጥያቄ በሃገሪት ሕገ መንግሥት ዕውቅና ቢያገኝም ተግባራዊ እንዳልተደረገም አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5