ባልደራስ በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃትንና ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር መጣሷን በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ አስታወቀ።