ድምጽ ባልደራስ በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ ጃንዩወሪ 28, 2021 Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃትንና ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር መጣሷን በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ አስታወቀ።