በባህርዳር የፌደራል ፖሊስ ባልደረባ ጅምላ ግድያ መፈፀሙ ተነገረ

  • ግርማይ ገብሩ

ባህርዳር

የፌደራል ፖሊስ አባል የሆነ አንድ ግለሰብ ዕሁድ፣ ግንቦት 4/2005 ዓ.ም ምሽት ላይ አሥራ ሁለት ሰዎችን ተኩሶ ገደለ፣ ሁለት አቆሰለ፡፡



Your browser doesn’t support HTML5

በባህርዳር የፌደራል ፖሊስ ባልደረባ ጅምላ ግድያ መፈፀሙ ተነገረ


የፌደራል ፖሊስ አባል የሆነ አንድ ግለሰብ ዕሁድ፣ ግንቦት 4/2005 ዓ.ም ምሽት ላይ አሥራ ሁለት ሰዎችን ተኩሶ ገደለ፣ ሁለት አቆሰለ፡፡

የአካባቢው ፀጥታ ባለሥልጣናት የግድያው ምክንያት ምን እንደሆነ እንደማያውቁ ተናግረዋል፡፡

ፖሊሱ ግድያውን እንደፈፀመ በግድቡ በኩል አባይ ወንዝ ዘልሎ መግባቱም ተገልጧል፡፡

ፖሊሱ ሞቶ ከሆነ አስከሬኑን ለማግኘት የፀጥታ ኃይሎች ከነገደ ብሔረሰብ ሰዎች ጋር እየፈለጉ መሆናቸው ታውቋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የግርማይ ገብሩን ዘገባ ያዳምጡ፡፡