የአማራ ክልል በአራት ከተሞች ላይ የእንቅስቃሴ ዕገዳ ጣለ

Your browser doesn’t support HTML5

ባህር ዳር ከተማን ጨምሮ በአማራ ክልል የእንቅስቃሴ ዕገዳ የተጣለባቸው ከተሞች ፀጥ እርጭ ብለዋል።