አዋሽ ወንዝ ሞልቶ በሰዎች ላይ ጉዳት አደረሰ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮምያ ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ኢሉ ወረዳ አዋሽ ወንዝ ሞልቶ ባስከተለው መጥለቅለቅ ከአስር ሺህ በላይ ሰው ጉዳት እንደደረሰበት ተገልጿል።
Your browser doesn’t support HTML5