የአዋሽ ሙላትን ተከትሎ ለተፈነቀሉ የአደጋ ጊዜ ዕርዳታ እየቀረበላቸው ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል ሁለት ዞኖች፤ በምስራቅ ሸዋ እና አርሲ ዞኖች ውስጥ የአዋሽ ወንዝ ሙላትን ተከትሎ ወደ ሃያ ሺህ የሚጠጉ ሰዎች መፈናቀላቸውን የክልሉ አደጋ ሥጋት ቁጥጥር መምሪያ ኮሚሽን አስታወቀ።