ድምጽ በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጥቃት ደረሰበት ጁላይ 01, 2020 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ለንደን የሚገኘው በእንግሊዝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዛሬ፤ ማክሰኞ ሰኔ 23/2020 ዓ.ም. ጥቃት እንደተፈፀመበት የሚሲዮኑ ምክትል መሪ አምባሳደር አባቢ ደምሴ ለቪኦኤ ገልፀዋል።