በኬንያ ኃይለኛ ዝናብ ባስከተለው የግድብ መደርመስ ከ47 በላይ ሰዎች ሕይወት ጠፋ
Your browser doesn’t support HTML5
በኬንያ ኃይለኛ ዝናብ ባስከተለው የግድብ መደርመስ ቢያንስ ከ47 በላይ ሰዎች ሕይወት ሲጠፋ፣ የንግድ መደብሮችን ጠራርጎ ወስዷል። ከናይሮቢ ሰሜን ምዕራብ 150 ኪ/ሜ ርቀት ላይ በምትገኘው ሶላይ ከተማ በደረሰው አደጋ በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል፡፡