አዲስ አበባ —
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በአቶ አሥራት ጣሴ ጉዳይ ላይ ለመወሰን ለሦስተኛ ጊዜ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ።
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ አመራር አባል አቶ አሥራት ጣሴ ለአንድ ጋዜጣ በሰጡት ቃለ ምልልስ ምክንያት “የፍርድ ቤትን ሥራ መጋፋት” በሚል እንደ ተፈረደባቸው ይታወቃል።
ለዛሬ ተቀጥሮ ለነበረው የይግባኝ ችሎት ግን ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ገና እንዳልመረመረ ገልጿል።
ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
Your browser doesn’t support HTML5
የአቶ አሥራት ጣሴ ይግባኝ ጉዳይ እንደገና ተቀጠረ
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በአቶ አሥራት ጣሴ ጉዳይ ላይ ለመወሰን ለሦስተኛ ጊዜ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ።
የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ አመራር አባል አቶ አሥራት ጣሴ ለአንድ ጋዜጣ በሰጡት ቃለ ምልልስ ምክንያት “የፍርድ ቤትን ሥራ መጋፋት” በሚል እንደ ተፈረደባቸው ይታወቃል።
ለዛሬ ተቀጥሮ ለነበረው የይግባኝ ችሎት ግን ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ገና እንዳልመረመረ ገልጿል።
ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።