አሜሪካና ቻይና በኮሪያ ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

ዩናይትድ ስቴትስ ከፊሊፒንስ፣ ከታይላንድ እና ከማሌዥያ ጋር ባሏት የኢኮኖሚና የፀጥታ ትብብር ጉዳዮች ላይ ለመምከር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ ሬክስ ቲለርሰን ወደዚያው ተጉዘዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የአሁኑ ጉዞ ዋና አጀንዳ ከሆኑ ጉዳዮች መካከል የሰሜን ኮሪያ የኒኩሌር ጦር መሣሪያ መርኃግብር ከዋና ዋናዎቹ የመነጋገሪያ ነጥቦች አንዱ ነው።