ኮቪድ-19 በእስራኤል

Your browser doesn’t support HTML5

እስራኤል በሃገሪቱ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተጠቂዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ ፣ በየቀኑ ወደ አምስት ሺ የሚደርሱ ሰዎች በቫይረሱ እየተጠቁ መምጣቻቸው ተዘግቧል፡፡ በዚህ የተነሳም በእስራኤል መንግሥት ለሦስት ሳምንታት እንዲቆይ የተጣለው የእንቅሳሴ ገደብ ዛሬ ዓርብ ተጀምሯል፡፡