አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
ፖሊስ ከአንድ ወር በፊት በሽብር ተግባር ጠርጥሬአቸዋለሁ ብሎ ያሠራቸው የአንድነት የሰማያዊ ፓርቲዎች አመራር አባላት ፍርድ ቤት ቀርበው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋል፡፡
ፍርድ ቤቱ የፖሊስን ጥያቄ የተቀበለ ሲሆን ታሣሪዎቹን ግን ወዳጅ ዘመድ እንዲጎበኛቸው አዝዟል፡፡
ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡