በታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች ላይ የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠ

  • መለስካቸው አምሃ

የታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች

ሰማያዊ ፓርቲ - አንድነት - አረና

Your browser doesn’t support HTML5

በታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች ላይ የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠ

ፖሊስ ከአንድ ወር በፊት በሽብር ተግባር ጠርጥሬአቸዋለሁ ብሎ ያሠራቸው የአንድነት የሰማያዊ ፓርቲዎች አመራር አባላት ፍርድ ቤት ቀርበው ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋል፡፡

ፍርድ ቤቱ የፖሊስን ጥያቄ የተቀበለ ሲሆን ታሣሪዎቹን ግን ወዳጅ ዘመድ እንዲጎበኛቸው አዝዟል፡፡

ለዝርዝሩ የመለስካቸው አምሃን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡