በእሥር ላይ የሚገኙት የኦነግ ጦር ቀድሞ አዛዥ በቤተሰቦቻቸው ተጎበኙ

Your browser doesn’t support HTML5

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ጦር የቀድሞ አዛዥ አቶ አብዲ ረጋሳ በቡራዩ ታስረው ለመጀመሪያ ግዜ በቤተሰቦቻቸው መጎብኘታቸው ተገለፀ።