በእሥር ላይ የሚገኙት የኦነግ ጦር ቀድሞ አዛዥ በቤተሰቦቻቸው ተጎበኙ
Your browser doesn’t support HTML5
የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ጦር የቀድሞ አዛዥ አቶ አብዲ ረጋሳ በቡራዩ ታስረው ለመጀመሪያ ግዜ በቤተሰቦቻቸው መጎብኘታቸው ተገለፀ።
Your browser doesn’t support HTML5