በሰንቀሌ ፖሊስ ማሰልጠኛ ታሳሪ ግለሰቦች እየታመሙ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

በሰንቀሌ ፖሊስ ማሰልጠኛ የሚገኙ አንዳንድ የታሰሩ ግለሰቦች በምግብ እጥረትና አያያዝ ጉድለት እየታመሙ መሆናቸውን ገልፁ፡፡