ዓረና በአባላቶቹ ላይ እንግልት እየደረሰ መሆኑን ጠቆመ
Your browser doesn’t support HTML5
በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሰው የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ በአባላቱና አመራሮቹ ላይ ጥቃትና መንገላታት እየደረሰባቸው መሆኑ ገለፀ።
Your browser doesn’t support HTML5