ዓረና በአባላቶቹ ላይ እንግልት እየደረሰ መሆኑን ጠቆመ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሰው የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉአላዊነት ፓርቲ በአባላቱና አመራሮቹ ላይ ጥቃትና መንገላታት እየደረሰባቸው መሆኑ ገለፀ።