የዓረና መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ በአሁኑ በኢትዮጵያ ግዜ የተፈጠረው ችግር መነሻው የዴሞክራሲ ዕጦት ብሏል የዓረና ለልአላዊነትና ዴሞክራሲ ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ያወጣው መግለጫ። ኮሚቴው ያካሄደው ስብሰባ አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል::