ድምጽ በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በተከሰተ ጎርፍ የተፈናቀሉ ሰዎች ጉዳይ ፌብሩወሪ 06, 2020 ዮናታን ዘብዴዎስ Your browser doesn’t support HTML5 በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ ከ15 ሺህ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸውን የወረዳው አስተዳዳሪ ገለፁ። የክልል፣ የዞንና ቀይ መስቀል ሰብዓዊ ድጋፍ እያደርጉ መሆናቸውንም ተናግረዋል።