አዲስ አበባ —
ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን የአሠራር ስልት ከሙስና የፀዳ ለማደረግ እወስዳቸዋለሁ በሚላቸው እርምጃዎች አተገባበር ላይ መሰናክሎች ያጋጠሙት መሆኑን አስታውቋል፡፡
ህጋዊነት የሌላቸውን ጨረታዎች በማምከንም በርካታ የመንግሥት ገንዘብ መታገዱንም ገልጿል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን የአሠራር ስልት ከሙስና የፀዳ ለማደረግ እወስዳቸዋለሁ በሚላቸው እርምጃዎች አተገባበር ላይ መሰናክሎች ያጋጠሙት መሆኑን አስታውቋል፡፡
ህጋዊነት የሌላቸውን ጨረታዎች በማምከንም በርካታ የመንግሥት ገንዘብ መታገዱንም ገልጿል።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡