ፈይሣ ሌሊሣ በሪዮ ኦሊምፒክ የማራቶን ሩጫ ውድድር ላይ የሀገሪቱን መንግሥት ተቃዋሚዎች ምልክት አሳይቶ ባጠናቀቀ በሣምንቱ ሌላ ኢትዮጵያዊ አትሌት በካናዳ ማራቶን በተመሳሳይ ሁኔታ ፈጽሟል።
ዋሽንግተን —
አትሌት ኤቢሣ እጅጉ ለደህንነቴ እሰጋለሁ ሲልም ወደ ሀገሩ እንደማይመለስ አስታውቋል።
ፈይሣ ሌሊሣ ቀደም ሲል በሪዮ የተቃውሞውን ምልክት ካሳየ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ እንደማይመለስ ይናገር እንጂ፥ መንግሥት ግን ይህን በማድረጉ ምክንያት ብቻ ምንም ችግር እንደማይገጥመው መግለጹ ይታወሳል።
አትሌት ፈይሣ ሌሊሣ
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ሣምንታዊ የስፖርት ዝግጅት!