በሽብርተኝነትና በሃገር ክህደት ወንጀል ተከስሰው እስከዕድሜ ልክ እሥራት ፍርድ የተላለፈባቸው የእነአቶ አንዱዓለም አራጌ ጉዳይ ትናንት ለአራተኛ ጊዜ ተቀጥሯል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5
በሽብርተኝነትና በሃገር ክህደት ወንጀል ተከስሰው እስከዕድሜ ልክ እሥራት ፍርድ የተላለፈባቸው የእነአቶ አንዱዓለም አራጌ ጉዳይ ትናንት ለአራተኛ ጊዜ ተቀጥሯል፡፡
ፍርድ ቤቱ ውሣኔውን ለመስጠት ሌላ ቀጠሮ የሰጠው ጉዳዩን በዝርዝር ማየት ፈልጎ እንደሆነ ታውቋል፡፡
በዚህ መሠረት ችሎቱ ለመጋቢት 30 / 2005 ዓ.ም ተቀጥሯል፡፡
ዘገባውን ያዳምጡ