"ወደ ትግሌ እመለሳለሁ" - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ
Your browser doesn’t support HTML5
ከትናንት በስቲያ ከእሥር የተፈቱት የአርበኞች ግንቦት ሰባት ዋና ፀሃፊ የነበሩት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ጋራ ያደረጉት ውይይት እጅግ አውንታዊ እንደነበረ ገልጸዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5