“ለሕይወታችን እንሰለፍ” ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ከልጆቹ ጋር የወጣ ትውልደ ኢትዮጵያ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ዋና ከተማ ዋሺንግተን ዲሲና ሃምሳውም ግዛቶች በመቶዎች ሺሆች የሚቆጠሩ ሰልፈኞችን ዛሬ አስተናግደዋል። የሰልፉ መሪ ርዕስ “ለሕይወታችን እንሰለፍ” የሚል ሲሆን የጦር መሣሪያዎችን በመያዝ አሠራር ላይ የጠበቀ ቁጥጥር እንዲደረግ የሚጠይቁ ሰልፈኞች ናቸው በየአደባባዩ የወጡት።