በሀገር ክህደት ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ጉዳይ

Your browser doesn’t support HTML5

በሀገር ክህደት ወንጀል የተጠረጠሩ ጄነራሎች እና ሌሎች የጦር መኮንኖች ቤት በተካሄደ ዘመቻና ብርበራ በግለሰቦች እጅ መያዝ የሌለባቸው የጦር መሳሪያዎች መያዛቸውን የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።