የአምነስቲ ሪፖርት

Your browser doesn’t support HTML5

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያለፈውን የአውሮፓውያኑን 2017 ዓ.ም የሃገሮች ዓመታዊ የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ ሪፖርቱን አውጥቷል። ቁጥራቸው ወደ 160 የሚጠጉ ሃገሮች ተፈፅመዋል ያላቸውን የሰብዓዊ መብት ረገጣዎችን በዘገበበት ሪፖርቱ እጅግ ገናና በሆኑ አንዳንድ የዓለም መሪዎች ጥላቻ እና ፍርሃት የነገሰበት የፖለቲካ አሰራር የተለመደ እንዲሆን አድርገውታል ብለዋታል።