የአምነስቲ ኢንተርናሽናል መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮምያ ክልል ባለፈው ቅዳሜ በተቃዋሚ ፓርቲ ደጋፊዎች ላይ ጥቃት ከፍተው አንድ ሰው ሲገድሉ ብዙዎች አቁስለዋል በርካቶችም አስረዋል ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ተናገረ።
Your browser doesn’t support HTML5