የአምነስቲ ኢንተርናሽናል መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በኦሮምያ ክልል ባለፈው ቅዳሜ በተቃዋሚ ፓርቲ ደጋፊዎች ላይ ጥቃት ከፍተው አንድ ሰው ሲገድሉ ብዙዎች አቁስለዋል በርካቶችም አስረዋል ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ተናገረ።