የአምነስቲ ኢንተርናሽናል መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ በሶማሊያ የጋጤኞች ደኅንነት እንዲሁም የነፃ ፕሬስ አፈና አሁንም አሳሳቢ መሆኑን አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5