የፊደል እንቆቅልሽ

Your browser doesn’t support HTML5

ናዋሪነታቸው ኦስሎ ኖርዌይ የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ተስፋማርያም “የፊደል እንቆቅልሽ” በአራት የተለያዩ ቋንቋዎች በማዘጋጀት በተለያዩ ሀገራት ለማከፋፈል በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ይገለፃሉ፡፡ በስቱዱዮዋችን በመገኘት ሥራዎቻቸውን በተመለከተ ቃለ መጠይቅ አድርገዋል፡፡