"በአማራ ክልል አዋሳኝ ስፍራዎች የህወሓት ኃይል እጁን እየሰጠ ነው"- አቶ ተመስገን ጥሩነህ
Your browser doesn’t support HTML5
በአማራ ክልል አዋሳኝ በሆኑት በሶሮቃ እና ቅርቃር በተደረገ ውጊያ በርካታ የህወሓት ኃይል በሰላም እጁ መስጠቱን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ገለፁ።
Your browser doesn’t support HTML5