የአማራ ክልል የደኅንነትና የፀጥታ ም/ቤት ክልከላዎችና ውሳኔዎች

Your browser doesn’t support HTML5

የአማራ ክልል የደኅንነትና የፀጥታ ምክር ቤት ሰሞኑን ይፋ ያደረጋቸው ክልከላዎችና ውሳኔዎች መነሻ በአንዳንድ አካባቢዎች የቀጠለው የፀጥታ ችግር መሆኑን አንድ ከፍተኛ የክልሉ ባለሥልጣና ተናግረዋል፡፡