በአማራ ክልል ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ አዋሳኝ አካባቢዎች ትምህርት መጀመሩ ተገለፀ
Your browser doesn’t support HTML5
በአማራ ክልል ግጭት ተከስቶባቸው በነበሩ አዋሳኝ አካባቢዎች ትምህርት መጀመሩን የአማራ ክልል ት/ቢሮ አስታውቋል። የስምንተኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተናም ከታህሳስ 12 እስከ 14 እንደሚሰጥ የትምህርት ቢሮ ሃላፊው ዶ/ር ይልቃል ከፈአለ ግልፀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5