በአማራ ክልል የህግ ታራሚዎች በይቅርታ ተለቀቁ
Your browser doesn’t support HTML5
በአማራ ክልል መንግሥት 1ሺህ 244 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ መልቀቁን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ መስሪያ ቤት አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5