በአማራ ክልል የህግ ታራሚዎች በይቅርታ ተለቀቁ

Your browser doesn’t support HTML5

በአማራ ክልል መንግሥት 1ሺህ 244 የህግ ታራሚዎች በይቅርታ መልቀቁን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ መስሪያ ቤት አስታወቀ።